ዛሬ እኮ ቅዱስ እስጢፋኖስ ነው:: ሰአለ ስረይ ለኃጢአት ለእለ ወገርዎ ወይቤ ስረይ ሎሙ ዘንተ ኃጢአቶሙትርጉም:ለሚወግሩት ሰዎች ኃጢያታቸውን ይቅር በል ብሎ ለመነላቸው።“ተንበርክኮም፦ ጌታ ሆይ፥ ይህን ኃጢአት አትቍጠርባቸው ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ። ይህንም ብሎ አንቀላፋ፦ ሳውልም በእርሱ መገደል ተስማምቶ ነበር።”ሐዋርያት 7፥60 ቅዱስ ሰማዕት ቀዳሜ ሰማዕት ሊቀ ዲያቆን እስጢፋኖስ በረከቱ ይደርብን።
No comments:
Post a Comment