Pages

Pages

Saturday, April 25, 2020

ቅዱስ እስጢፋኖስ

ዛሬ እኮ ቅዱስ እስጢፋኖስ ነው:: ሰአለ ስረይ ለኃጢአት ለእለ ወገርዎ ወይቤ ስረይ ሎሙ ዘንተ ኃጢአቶሙትርጉም:ለሚወግሩት ሰዎች ኃጢያታቸውን ይቅር በል ብሎ ለመነላቸው።“ተንበርክኮም፦ ጌታ ሆይ፥ ይህን ኃጢአት አትቍጠርባቸው ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ። ይህንም ብሎ አንቀላፋ፦ ሳውልም በእርሱ መገደል ተስማምቶ ነበር።”ሐዋርያት 7፥60 ቅዱስ ሰማዕት ቀዳሜ ሰማዕት ሊቀ ዲያቆን እስጢፋኖስ በረከቱ ይደርብን።

No comments:

Post a Comment