Pages

Pages

Wednesday, May 13, 2020

አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ


"ተዘከሩ በዓሉ ለአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ መናኒ "
#አቡነ_ገብረ_መንፈስ_ቅዱስ
#ሃሌ_ሉያ_ነበረ_በገዳም
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ
ነበረ በበረ በገዳም ወበዓታት
እንዘ ይትጌገስ ጽምዐ ወረኀበ
ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሕይወት.
ነበረ በገዳም ወበዓታት
እንዘ ይለብስ ጸጉረ
ከመ እንስሳ ወአራዊት
ነበረ በገዳም ወበዓታት
እንዘ ይትኤዘዙ ሎቱ ከመ አግብርት
ግሩማን አናብስት ወአናምርት
ነበረ በገዳም ወበዓታት
አኮ ዘነበረ ከመ ስብእ አላ ረሰየ
ንብረቶ ከመ መላእክት
ነበረ በገዳም ወበአታት
ቃለ ፈጣርክሁ ጸዋዒ እንበለ እረፍት
እስከ ይጼውዖ በሞት
ነበረ በገዳም ወበዓታት

ትርጉም:
በዓቱን አጽንቶ በምድረ በዳ የነበረው አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ርሃብና ጥምን ታግሷል፤እንደ አራዊቶችም ጸጉርን ይለብስ ነበር፤አንበሳና ነብርም እንደ ባርያ ሆነው ይታዘዙት ነበር፤በምድር ላይ ሰው ሆኖ ሳለ በተጋድሎው እንደ መላክት ሆነ ክብርንም አገኘ፤በሞት እስከሚጠራ የመጨረሻው ህቅታ ድረስ የአምላኩን ቃል ፈጽመሟል።